ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልልና በአካባቢዎቹ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያኖች ላይ እየደረሱ ያሉ ጥቃቶችን አስመልክቶ የኦርቶዶክስ አንድነት ገጽ /Orthodox cognate pafe (OCP)/ ለተባበሩት መንግስታት፣ ለአሜሪካ መንግስት የሃይማኖቶች ነጻነት ተቋምና ለተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ሪፖርቶችን አቀረበ፡፡



በኦርቶዶክሳዊያን አንድነትና አለማቀፋዊ ትብብር ዙሪያ የሚሰራው የኦርቶዶክስ አንድነት ገጽ አለማቀፋዊ ተቀባይነቱ ከፍተኛ በሆነው ድረ ገጹ theorthodoxchurch.info በተከታታይ የኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክሳውያንን ጥቃት በመዘገብ ለአለም ኦርቶዶክሳዊያን ማህበረሰብ በማሳወቅ  ላይ የሚገኘው  የኦርቶዶክስ አንድነት ገጽ በዚህ ሳምንት የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ  ከዚህ በታች ለተዘረዘሩ የአለም የሰብአዊ መብት ተቋማት የጉዳዩን አሳሳቢነት የሚተነትን ሪፖርት ማስገባቱን የተቋሙ ሰክሬተሪያት ጂኦርጅ አሌክሳንደር ዛሬ ለ ተቋሙ የአማርኛ አገልግሎት OCPamharic ተናግረዋል   


The Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights

President of the Russian Federation 

Prime Minister of Hungary

Chancellor of Germany

African Commission on Human and Peoples’ Rights

The U.S. Commission on International Religious Freedom

Organization for Security and Co-operation in Europe (OSCE)

UNESCO

Conference of European Churches

Churches Together in England

The Archbishop of Canterbury 

The Anglican Communion

Lutheran World Federation

Global Christian Forum

Release International

International Christian Concern

Christian Solidarity International

The Voice of the Martyrs

Justice Revival

Christian Solidarity Worldwide

Stefanus Alliance International

Human Rights Watch

Amnesty International

በትናንትናው እለት ቅዱስ ሲኖዶስ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ለሰማዕታቱ ጸሎተ ፍትሃት ማካህዱ የሚታወስ ነው፡፡





No comments:

Post a Comment