ከኦርቶዶክስ አንድነት ገጽ ሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ ለቅዱሳን ፓትሪያርኮች፣ ለብጹአን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት እና ለቅድስት ቤ/ክ የተላለፈ መልእክት



የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ
28/10/2019
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቀሪዮስ
እጅግ የተከበራችሁ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መንበረ ፓትሪያርክ
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ


የተከበራችሁ ቅዱሳን ፓትሪያሪኮችና የተወደዳችሁ ብጹአን የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት


ወንድማዊ ሰላምታችን ይድረሳችሁ፡

ይህን አጋጣሚ በመጠቀም በኢትዮጵያ እየሆነው ያለው ነገር በከፍተኛ መጠን እያሳሰበኝ መሆኑን ለመግለጽ እፈልጋለሁ፡፡ ሁኔታዎችን በቅርብ እየተከታተልን በ ኦሲፒ ሚዲያ ነ አማካኝነት በቤተ ክርስቲያኒቷ ልጆች ላይ እየደረሱ ስላሉ ጥቃቶች የተለያዩ ዜናዎችንና ዘገባዎችን እየሰራን ሲሆን የተባበሩትን መንግስታት ጨምሮ ወደ ተለያዩ የሰብአዊ መብት ተቋማት የሚላኩ የፊርማ ማሰባሰቢያዎችን እየሞላን እንገኛለን፡፡

እግዚአብሔር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን፣ አመራሯን እና ምእመናኗን ከዚህ ችግር እንድትወጡ ያበርታችሁ፡፡ ጌታችንና አምላካችን ቤተክርስቲያንን ይጠብቅ፡፡ በኢትዮጵያም ላይ ሰላምና ብልጽግና እንዲመጣ ክብሩን ይግለጥ፡፡
እ.ኤ.አ በ2013 ለጸሃፊያችን ጆርጅ አሌክሳንደር በኢትየጵያ በመንበረ ፓትሪያርክ ላደረጋችሁለት አቀባበል እያመሰገንን በ ኢ.አ በ2016 እርሶን በህንድ በመንበረ ፓትሪያርኳ ኮታየም ኬርላ እርሶን /ብ.ወቅ. አቡነ ማትያስ/ በመቀበላችን የተሰማንን ደስታ ለመግለፅ ዳለን፡፡ሁሌም ከናንተ ጋር ነን፡፡ 

   
በክርስቶስ ሰላም


ጆርጅ ጆሴፍ

ሊቀ መንበር

No comments:

Post a Comment